ዋና ስራ አስፈጻሚው የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ የስራ እንቅስቃሴን ጎበኙ
የኮርፖሬሽኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በድሬዳዋ የነፃ ንግድ ቀጠና በይፋ ተጀመረ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ፍሰሀ ይታገሱ ድሬዳዋ ከተማ ገብተዋል
የቀጠናው የእሳትና ድንገተኛ ብርጌድም በዛሬው እለት ጠዋት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ በመባል በሚጠራው የገበያ ስፍራ የተነሳውን የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ለማዋል በተሰራው ስራ የበኩሉን ድርሻ ተወጥቷል፡፡