ላለፉት 5 ዓመታት ግንባታው የዘገየውን የአዳማ ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታን ለማስጀመር የሚያስችል ውይይት ተካሄደ
"በኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን የቻይናውያን ባለሀብቶችን ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ እየተሰራ ነዉ" - አክሊሉ ታደሰ
"የቻይና ጨርቃጨርቅና አልባሳት ካውንስል ለኢትዮጵያ ቴክስታይል ኢንዱስትሪ እድገት ሚናው ከፍተኛ ነው"
"ኮርፖሬሽኑ ተኪ ምርቶችን የሚያመርቱ አቅም ያላቸውን ሀገር በቀል አምራቾችና ባለሀብቶችን ማበረታታት ይቀጥላል" - አክሊሉ ታደሰ